EPISODE · Feb 15, 2025 · 24 MIN
የኢየሱስ ክርስቶስ ትንሳኤ #3 | የክርስቶስ ትንሣኤ ቀዳማዊ አስፈላጊነት
from Great Truths Podcast (Amharic) · host Alan Witchalls
የክርስቶስ ሞትና ትንሣኤ የማይነጣጠሉ መጽሐፍ ቅዱሳዊ እውነቶች፣ እንዲሁም የወንጌል መሠረትና ማእከል ቢሆኑም፣ ትንሣኤው ግን ቁልፍ ክሥተት ነው። ምክንያቱ ደግሞ ክርስቶስ በሕይወቱና በሞቱ የሠራቸው ነገሮች በሙሉ ግልጽ በሆነ መልኩ የሚታዪቱና በአማኞች ሕይወት ላይ ተግባራዊ ሊደረጉ የሚችሉት በክርስቶስ የትንሣኤ አካል አማካኝነት ስለሆነ ነው። በመሆኑም፣ ትንሣኤ የሁሉም ነገር መሠረትና ማእከል ሲሆን፣ የክርስትና እምነት የመሠረት ድንጋይም ጭምር ነው።
Embed this episode
NOW PLAYING
የኢየሱስ ክርስቶስ ትንሳኤ #3 | የክርስቶስ ትንሣኤ ቀዳማዊ አስፈላጊነት
0:00
24:30
1×
No transcript for this episode yet
Similar Episodes
No similar episodes found.
Similar Podcasts
No similar podcasts found.
Frequently Asked Questions
How long is this episode of Great Truths Podcast (Amharic)?
This episode is 24 minutes long.
When was this Great Truths Podcast (Amharic) episode published?
This episode was published on February 15, 2025.
Can I download this Great Truths Podcast (Amharic) episode?
Yes. Use the download control on the episode player to save the publisher-provided media file.
URL copied to clipboard!