EPISODE · Jun 23, 2026 · 1H
የብር ምንዛሬ ለውጥ፦ በኢትዮጵያ የፋይናንስ ዘርፍ ላይ ምን ለውጥ አመጣ ?
from The Rising South
“ገንዘቡ እንደ አስፈላጊነቱ ከተለቀቀ ችግሩ የዋጋ ንረትን ያባብሳል። ህዝቡ የዋጋ ንረት መሸከም አይችልም። በተለይ ቋሚ ገቢ ያላቸው።” ሲሉ የዘመን ባንክ ዋና የፋይናንስ ኦፊሰር አቶ መሰረት ወንድም ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል፡፡ በዚህ የራይዚንግ ሳውዝ ዝግጅት፣ የዘመን ባንክ ዋና የፋይናንስ ኦፊሰር ከሆኑት ከአቶ መሰረት ወንድም ጋር በመሆን የ[ኢትዮጵያ]ብር ምንዛሬ ለውጥ፣ ለገንዘብ ፍሰት፣ ለብድር እና ህዝቡ በፋይናንስ ሴክተሩ ስርዓቱ ላይ ያለው እምነት ላይ ምን ሊፈጥር እንደሚችል የዳሰስን ሲሆን፤ በክፍል ሁለት ደግሞ የዲጂታል አስተዳደር እና ትራንስፎርሜሽን አማካሪ ከሆኑት ከአቶ እስክንድር ቸርነት ጋር፣ በአርቴፊሻል ኢንተለጀንስ (AI) ስርዓቶች በስተጀርባ ያሉትን እና ብዙ ጊዜ ትኩረት የማይሰጣቸውን መዋቅሮች እንቃኛለን፡፡
Embed this episode
NOW PLAYING
የብር ምንዛሬ ለውጥ፦ በኢትዮጵያ የፋይናንስ ዘርፍ ላይ ምን ለውጥ አመጣ ?
No transcript for this episode yet
Similar Episodes
No similar episodes found.
Similar Podcasts
No similar podcasts found.