EPISODE · May 5, 2026
የደን ልማትን ለማስፋፋት የግለሰብ ጥረት በአሶሳ
from DW | Amharic - News · host ነጋሣ ደሳለኝ
ለደን ሀብት መመናመን ዋነኛ ምክንያቱ በአብዛኛው ሰዎች ቢሆኑም የተራቆተ አካባቢን በዛፍና ተክሎች ሸፍነው አረንጓዴ የሚያለብሱትም ያው ሰዎች ናቸው። የዛሬው የጤና እና አካባቢ በቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል አሶሳ ከተማ ከ30 ዓመታት በላይ የተራቆተ አካባቢን በሀገር በቀል ዛፎች፣ አትክልትና ፍራፍሬዎች በማልበስ የተሸለሙ ሰው ያስተዋውቀናል ።
Embed this episode
NOW PLAYING
የደን ልማትን ለማስፋፋት የግለሰብ ጥረት በአሶሳ
0:00
0:00
1×
No transcript for this episode yet
Similar Episodes
No similar episodes found.
Similar Podcasts
No similar podcasts found.
Frequently Asked Questions
When was this DW | Amharic - News episode published?
This episode was published on May 5, 2026.
Can I download this DW | Amharic - News episode?
Yes. Use the download control on the episode player to save the publisher-provided media file.
URL copied to clipboard!