EPISODE · Jun 7, 2026 · 9 MIN
የግንቦት 30 ቀን 2018 ዓ.ም የዓለም ዜና
from የዓለም ዜና · host DW
የማዕከላይ አፍሪካ ሪፐብሊክ መንግስት ከአሜሪካ የሚጠረዙ ስደተኞችን ተቀብሎ ለማስተናገድ መስማማቱን ከሐገሪቱ የወጡ ዲፕሎማሲያዊ ምንጮች አረጋገጡ። ዩናይትድስቴትስና እስራኤል በኢራን ላይ የከፈቱት ጦርነት ዛሬ 100 ቀናትን ደፍኗል። ዩናይትድ ስቴትስ በተለያዩ ባንኮች ታግዶ የሚገኘውን የኢራን ሐብት፤ በኢራን የሚሳይልና የድሮን ጥቃት ለደረሰባቸው የባህረ ሰላጤ ሀገራት እንዲውል ማቀዷን አስታወቀች።
NOW PLAYING
የግንቦት 30 ቀን 2018 ዓ.ም የዓለም ዜና
No transcript for this episode yet
Similar Episodes
May 13, 2026 ·18m
May 12, 2026 ·21m
May 11, 2026 ·13m
May 11, 2026 ·19m
May 11, 2026 ·60m
May 8, 2026 ·27m