EPISODE · Jul 27, 2026 · 10 MIN
የሐምሌ 20 ቀን፤ 2018 ዓ.ም የዓለም ዜና
from የዓለም ዜና · host DW
የዛሬው የዓለም ዜና ፤በኦሮሚያ ክልል፣ ምስራቅ አርሲ ከ450 በላይ ሰዎች መገደላቸውን ኢሰመጉ ይፋ ማድረጉን፣የናይጄሪያ ጦር በታጣቂ ቡድን የተጠለፉ 48 ሰላማዊ ሰዎችን በዘመቻ ማስለቀቁን፣በኢራን የሚደገፉት የየመን የሁቲ አማፂያን በሳዑዲ አረቢያ የነዳጅ መሠረተ ልማት ላይ የድሮን ጥቃቶች መጀመራቸውን፣የጀርመን መራሄ መንግስት ፍሬድሪሽ ሜርዝ ቅዳሜ በበርሊን በተፈፀመው ጥቃት ምላሽ እንዲሰጥ ጥሪ ማቅረባቸውን ፣ኢራን ከአሜሪካ ጋር ምንም አይነት ድርድር ውስጥ እንዳልሆነች መግለጿን እንዲሁም በአሜሪካ ሲያትል በተካሄደ የምግብ ፌስቲቫል በተኩስ ልውውጥ ቢያንስ ሶስት ሰዎች መገደላቸውን አካቷል።
Embed this episode
NOW PLAYING
የሐምሌ 20 ቀን፤ 2018 ዓ.ም የዓለም ዜና
No transcript for this episode yet
Similar Episodes
No similar episodes found.