EPISODE · Mar 3, 2026 · 11 MIN
የማክሰኞ የካቲት 24 ቀን 2018 ዓ.ም የዓለም ዜና
from የዓለም ዜና · host DW
የዛሬው የዓለም ዜና የሱዳን መንግስት ከኢትዮጵያ የተነሳ የድሮን ጥቃቶች ተፈጽሞብኛል ሲል መክሰሱ፤አራተኛ ቀኑን በያዘው ግጭት በቴህራን አዳዲስስ ጥቃቶች መቀጠላቸውን፣ በመካከለኛው ምስራቅ ጦርነት በሊባኖስ ቢያንስ 30,000 ሰዎች ተፈናቅለዋል መባሉን፣ፑቲን በነዳጅ መሠረተ ልማት ላይ ስለሚፈጸሙ ጥቃቶች የአረብ ስጋቶችን ለኢራን እንደሚያደርሱ መገለፁ ፤የጀርመን ፖሊስ በኢራን ጦርነት የተስተጓጎሉ ተጓዦች በረራዎችን እንደገና ማስያዝ እንችላለን ከሚሉ አጭበርባሪዎች ራሳቸውን እንዲጠብቁ ማስጠንቀቁ እናበሰሞኑ የመካከለኛው ምስራቅ ውጥረት 30,000 የሚደርሱ የጀርመን መንገደኞች በመካከለኛው ምስራቅ እየተጉላሉ መባሉን ያስቃኛል።
Embed this episode
NOW PLAYING
የማክሰኞ የካቲት 24 ቀን 2018 ዓ.ም የዓለም ዜና
No transcript for this episode yet
Similar Episodes
No similar episodes found.