EPISODE · Jun 24, 2025 · 30 MIN
የመዳን ምዕተ- ዓመታት፦ የሩሲያ ቀይ መስቀል የኢትዮ ሩሲያን ግንኙነት እንዴት አጠናከረው ?
from Sovereignty Sources
የቀይ መስቀል እና የቀይ ጨረቃ ንቅናቄ እንዲጀመር ምክንያት የሆነው እ.ኤ.አ ሰኔ 24 ቀን 1859 ፤ በሰሜን ኢጣሊያ ለንግድ ሥራ ሲጓዝ የነበረው አንሪ ዱና በጣሊያን ሶልፈሪኖ የተመለከተው አሰቃቂ እና ደም አፋሳሽ ጦርነት ነበር። ክስተቱ ዓለም አቀፍ የርህራሄ መልክን ፈጥሮ አልፏል።ዛሬ የሶቨርኒቲ ሶርስስ ዝግጅታችን ይህንኑ ዕለት ሲያስብ ፣ የደጃዝማች ባልቻ የሩሲያ ቀይ መስቀል ሆስፒታል ሜዲካል ዳይሬክተር ዶ/ር አንድሬይ ቭላድሚሮቪች ጎንቻሮቭን በእንግድነት ጋብዟቸዋል።
Embed this episode
Ready to play
የመዳን ምዕተ- ዓመታት፦ የሩሲያ ቀይ መስቀል የኢትዮ ሩሲያን ግንኙነት እንዴት አጠናከረው ?
0:00
30:00
1×
No transcript for this episode yet
Similar Episodes
No similar episodes found.
Similar Podcasts
Frequently Asked Questions
How long is this episode of Sovereignty Sources?
This episode is 30 minutes long.
When was this Sovereignty Sources episode published?
This episode was published on June 24, 2025.
Can I download this Sovereignty Sources episode?
Yes. Use the download control on the episode player to save the publisher-provided media file.
URL copied to clipboard!