EPISODE · Mar 22, 2026 · 9 MIN
የመጋቢት 13 ቀን 2018 ዓ/ም የዓለም ዜና
from የዓለም ዜና · host DW
• በሱዳን ምዕራባዊ ዳርፉር ግዛት በሚገኝ አንድ ሆስፒታል ላይ በተፈጸመ ጥቃት፣ 13 ሕፃናትን ጨምሮ በትንሹ 64 ሰዎች መገደላቸውን የዓለም ጤና ድርጅት አስታወቀ። • ኢራን በእስራኤል የበረሃ ከተሞች ላይ በፈጸመችው የሚሳኤል ጥቃት ከ100 በላይ ሰዎች ቆሰሉ ። • በቃጣር በደረሰ የሄሊኮፕተር አደጋ የሰባት ሰዎች ህይወት ማለፉን የቃጣር እና የቱርክ ባለስልጣናት አስታወቁ። • ቱርክ፣ እስራኤልና ዩናይትድ ስቴትስ በኢራን ላይ የከፈቱት ጦርነት ሰላማዊ ዕልባት እንዲያገኝ ጥረት እያደረገች መሆኑ ተሰማ።
NOW PLAYING
የመጋቢት 13 ቀን 2018 ዓ/ም የዓለም ዜና
No transcript for this episode yet
Similar Episodes
Jun 26, 2026 ·25m
Jun 25, 2026 ·24m
Jun 24, 2026 ·17m
Jun 23, 2026 ·24m
Jun 22, 2026 ·13m
Jun 22, 2026 ·17m