EPISODE · Mar 24, 2026 · 10 MIN
የመጋቢት 15 ቀን 2018 ዓ.ም የዓለም ዜና
from የዓለም ዜና · host DW
የትግራይ ቴሌቪዥን የዜና ክፍል ባልደረባ የሆነው ጋዜጠኛ ዮሐንስ ብርሃነ ኢ- ሕገመንግሥታዊ "አፈና እና እሥር" እንደተፈፀመበት የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሙያዎች ማሕበር ገለፀ። በለፉት 3 ወራት ግድም በሱዳን በተፈጸሙ የድሮን ጥቃቶች ከ500 በላይ ሱዳናውያን መገደላቸውን የተባበሩት መንግስታት ድርጅት አስታወቀ።የአሜሪካው ፕረዚደንት ዶናልድ ትራምፕ ኢራን የሆርሙዝ ሰርጥ ካልከፈተች በሃይል መሰረተ ልማቶቿ ብርቱ ጥቃት እንደሚሰነዝሩ የሰጡትን የ2 ቀናት ቀነ ገደብ ወደ 5 ቀናት መራዘሙን ከገለጹ በሰአታት ጊዜ ውስጥ በኢራን ሁለት የሃይል መሰረተ ልማቶች ላይ ጥቃት መፈጸሙን ተሰማ።
NOW PLAYING
የመጋቢት 15 ቀን 2018 ዓ.ም የዓለም ዜና
No transcript for this episode yet
Similar Episodes
Jun 26, 2026 ·25m
Jun 25, 2026 ·24m
Jun 24, 2026 ·17m
Jun 23, 2026 ·24m
Jun 22, 2026 ·13m
Jun 22, 2026 ·17m