EPISODE · Apr 1, 2026 · 10 MIN
የመጋቢት 23 ቀን 2018 ዓ.ም. የዓለም ዜና
from የዓለም ዜና · host DW
የመጋቢት 28 ቀን 2018 ዓ.ም. ዓ.ም. አርዕስተ ዜና የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በትግራይ ክልል "አስቻይ ኹኔታ" የለም በሚል አጀንዳ የማሰባሰብና የጉባኤ ተሳታፊ ልየታ ሥራ ዛሬ አዲስ አበባ ከሚኖሩና ከክልሉ መጡ ከተባሉ የትግራይ ተወላጆች ጋር ማካሄድ በጀመረበት በዛሬው መድረክ ሥራው በክልሉ ውስጥ እንዲደረግ ተጠየቀ ። ሁለተኛው ወሩን በያዘው የመካከለኛው ምሥራቅ ጦርነት አሜሪካና እሥራኤል የኢራን የብረታ ብረት ማምረቻዎችን ደበደቡ። የኢራን ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አባስ አራግቺ ከዩናይትድ ስቴትስ ጋር የሚካሄድ ምንም ዓይነት ድርድር የለም ሲሉ አስታወቁ።
NOW PLAYING
የመጋቢት 23 ቀን 2018 ዓ.ም. የዓለም ዜና
No transcript for this episode yet
Similar Episodes
Jun 26, 2026 ·25m
Jun 25, 2026 ·24m
Jun 24, 2026 ·17m
Jun 23, 2026 ·24m
Jun 22, 2026 ·13m
Jun 22, 2026 ·17m