EPISODE · Mar 16, 2026 · 10 MIN
የመጋቢት 7 ቀን፣ 2018 ዓ.ም የዓለም ዜና
from የዓለም ዜና · host DW
በኢትዮጵያ “ነዳጅን በቁጠባ እና ለመሰረታዊ ነገሮች ቅድሚያ በመስጠት መጠቀም” እንደሚያስፈልግ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ አሳሰቡ።የሩሲያው ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን ሀዘናቸውን ለኢትዮጵያ ገለፁ። ኬንያ ፤ ሩሲያ የኬንያ ዜጎችን ለውትድርና መመልመሏን ለማቆም ተስማማች። ኢራን በኳታር እና በተባበሩት አረብ ኤምሬቶች ላይ ጥቃት ሰነዘረች። ትራምፕ „የኔቶ አባል ሀገራት አሜሪካን ካላገዙ የኔቶ የወደፊት እጣ ፈንታ ጥሩ አይሆንም” አሉ።
NOW PLAYING
የመጋቢት 7 ቀን፣ 2018 ዓ.ም የዓለም ዜና
No transcript for this episode yet
Similar Episodes
Jun 26, 2026 ·25m
Jun 25, 2026 ·24m
Jun 24, 2026 ·17m
Jun 23, 2026 ·24m
Jun 22, 2026 ·13m
Jun 22, 2026 ·17m