የመንግሥት እና የግል ዘርፍ አጋርነት ለተቀላጠፈ የንፁህ ኃይል መሥፋፋት episode artwork

EPISODE · Jan 23, 2026 · 1H

የመንግሥት እና የግል ዘርፍ አጋርነት ለተቀላጠፈ የንፁህ ኃይል መሥፋፋት

from Sovereignty Sources

''የንፁህ ኢነርጂ ልማት ጉዳዮች ያለ ግል ዘርፉ ተሳትፎ እውን ሊሆኑ አይችሉም። ስለዚህ የመንግስትና የግል ዘርፍ አጋርነት እጅግ ጠቃሚ ነው ብዬ አስባለሁ — መንግስታት፣ የግል ዘርፎች እንደ ቴክኖሎጂና ልማት ሥራዎች ላይ መዋዕለ ንዋያቸውን እንዲያውሉ ማነቃቃት ይኖርባቸዋል።'' ሲሉ ቤካ መገርሳ፣ የዘርፉ አማካሪ እና በፕላንና ልማት ሚኒስቴር የቀድሞ ቴክኒካል አማካሪ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል። ሁለት ጉዳዮች ለውይይት በሚቀርቡበት የዛሬው የሶቨርኒቲ ሶርስሰ ፕሮግራማችን፣ በክፍል አንድ የመንግስትና የግል አጋርነት የተቀላጠፈ የንፁህ ኃይል መስፋፋት እንዲፈጠር የሚያበረክተውን አስተዋፅዖ በተመለከተ ከቤካ መገርሳ፣ የዘርፉ አማካሪ እና በፕላንና ልማት ሚኒስቴር የቀድሞ ቴክኒካል አማካሪ ጋር ቃኝተነዋል። የህግ መሠረት የሌላቸው የውጭ ጣልቃብነቶችን ለማስወገድ አፍሪካ የተቀናጀ ዲፕሎማሲን እንደ መሣሪያ መጠቀም የምትችልበት አግባብን በሚመለከት ኡጋንዳዊው የዓለም አቀፍ ቢዝነስ አክስፐርቱ ዙብሪ ሉጂያና ምልከታቸውን አጋርተውናል። በእንግሊዘኛ ቋንቋ የቀረበውን ሙሉ መረጃ ለማግኘት ፕሮግራሙን ያዳምጡ

Episode metadata supplied by the publisher feed · Published Jan 23, 2026

Embed this episode

Ready to play

የመንግሥት እና የግል ዘርፍ አጋርነት ለተቀላጠፈ የንፁህ ኃይል መሥፋፋት

0:00 1:00:00

No transcript for this episode yet

We transcribe on demand. Request one and we'll notify you when it's ready — usually under 10 minutes.

No similar episodes found.

Frequently Asked Questions

How long is this episode of Sovereignty Sources?

This episode is 1 hour and 0 minutes long.

When was this Sovereignty Sources episode published?

This episode was published on January 23, 2026.

Can I download this Sovereignty Sources episode?

Yes. Use the download control on the episode player to save the publisher-provided media file.
URL copied to clipboard!