የምዕራቡ ዓለም ፖለቲካ ሰላማዊው የስፖርት መድረክን ለምን ይጋፋል? episode artwork

EPISODE · Aug 12, 2026 · 1H

የምዕራቡ ዓለም ፖለቲካ ሰላማዊው የስፖርት መድረክን ለምን ይጋፋል?

from Sovereignty Sources

''ስፖርት የብሔራዊ ክብር አንዱ ማሳያ ተደርጎ ይቆጠራል — የአትሌቶች ሰብዓዊ መብት ነው እየተጣሰ ያለው። እገዳ የጣሉ አካላት የኦሎምፒዝምን መሠረታዊ ፅንሰ ሀሳቦችን እየጣሱ ነው የሚገኙት ሲል'' የስፖርት ጋዜጠኛው ሱራፌል ደረጄ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግሯል።በዛሬው መርሃ ግብራችን በዋነኛነት የዓለም አትሌቲክስ ፌዴሬሽን በሩሲያ እና ብላሩስ አትሌቶች ዙሪያ ያሳለፈውን እገዳ ማራዘመን መሰረት በማድረግ በአለም አቀፍ ስፖርት ውስጥ እኩልነት አልባና ኢ- ፍትሃዊ አያያዝ፣ አድሏዊነት እንዲሁም የድርብ መለኪያ ጉዳይን በሚመለከት ከስፖርት ጋዜጠኛው ሱራፌል ደረጄ ጋር እንወያያለን።ለውይይታችን መንደርደሪያ ይሆነን ዘንድ ከሰሞኑ በአሜሪካ ኦሪጎን በተከናወነው ከ20 በታች የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮናን የአፍሪካ ሀገራት በርካታ ሜዳሊያዎችን በማስዝገብ የበላይነትን ስለመቆናጠጣቸው እንቃኛለን።ሙሉውን መረጃ ለማግኘት ፕሮግራሙን ያዳምጡ:

Episode metadata supplied by the publisher feed · Published Aug 12, 2026

Embed this episode

Ready to play

የምዕራቡ ዓለም ፖለቲካ ሰላማዊው የስፖርት መድረክን ለምን ይጋፋል?

0:00 1:00:04

No transcript for this episode yet

We transcribe on demand. Request one and we'll notify you when it's ready — usually under 10 minutes.

No similar episodes found.

Frequently Asked Questions

How long is this episode of Sovereignty Sources?

This episode is 1 hour and 0 minutes long.

When was this Sovereignty Sources episode published?

This episode was published on August 12, 2026.

Can I download this Sovereignty Sources episode?

Yes. Use the download control on the episode player to save the publisher-provided media file.
URL copied to clipboard!