EPISODE · May 5, 2026
የነዳጅ ዋጋ ላይ የተደረገው የመሸጫ ዋጋ ጭማሪ የሚኖረው ጫና
from DW | Amharic - News · host ሰለሞን ሙጬ
የኢትዮጵያ መንግሥት የነዳጅ ችርቻሮ መሸጫ ዋጋ ላይ ትናንት ጉልህ ጭማሪ አድጓል። በዚህ መሠረት በሊትር 23 ብር ጭማሪ የተደረገበት ቤንዚን 167 ብር ከ50 ሳንቲም እየተሸጠ ነው። ኬሮሲን እና የአውሮፕላን ነዳጅ ደግሞ ከእጥፍ በላይ የዋጋ ጭማሪ ተደርጎባቸዋል። አንድ የምጣኔ ሐብት ባለሙያ ኹኔታው አደጋ እንዳይፈጥር ሥጋታቸውን ገልፀዋል።
Embed this episode
NOW PLAYING
የነዳጅ ዋጋ ላይ የተደረገው የመሸጫ ዋጋ ጭማሪ የሚኖረው ጫና
0:00
0:00
1×
No transcript for this episode yet
Similar Episodes
No similar episodes found.
Similar Podcasts
No similar podcasts found.
Frequently Asked Questions
When was this DW | Amharic - News episode published?
This episode was published on May 5, 2026.
Can I download this DW | Amharic - News episode?
Yes. Use the download control on the episode player to save the publisher-provided media file.
URL copied to clipboard!