EPISODE · Aug 11, 2026 · 11 MIN
የነሐሴ 5 ቀን 2018 የዓለም ዜና
from የዓለም ዜና · host DW
-የኢትዮጵያ መንግሥት ጦር አላማጣ ከተማ አጠገብ ትምሕርት ቤት ዉስጥ የሰፈረ የትግራይ ተዋጊ ኃይልን በሰዉ አልባ አዉሮፕላን መምታቱን የትግራይ ክልል ባለሥልጣናት አስታወቁ፤ አወገዙም።በጥቃቱ ተዋጊዎችም ሰላማዊ ሰዎችም መሞት መቁሰላቸዉ ተነግሯል።---በሱዳን መከላከያ ጦር የሚመራዉ የሐገሪቱ መንግሥት «ከኢትዮጵያ የተሻገሩ» ያላቸዉ የፈጥኖ ደራሽ ኃይላት አንዲት የድንበር ከተማ ማጥቃታቸዉን አስታወቀ።- የሆርሙዝ ወሽመጥን የወደፊት አጠቃቀም በተመለከተ ኢራንና ኦማን የሚያደርጉት ድርድር የመግባባት ፍንጭ ማሳየቱን ቀጠር አስታወቀች።የዩናይትድ ስቴትስና የኢራን የስማ በለዉ ድርድርም መዛዛት መወነጃጀሉም እንደቀጠለ ነዉ።
Embed this episode
NOW PLAYING
የነሐሴ 5 ቀን 2018 የዓለም ዜና
No transcript for this episode yet
Similar Episodes
No similar episodes found.