EPISODE · Aug 12, 2026 · 11 MIN
የነሐሴ 6 ቀን 2018 ዓ.ም. የዓለም ዜና
from የዓለም ዜና · host DW
የነሐሴ 6 ቀን 2018 ዓ.ም. የዓለም ዜና በአማራ ክልል ለተፈጠረው ቀውስ ኃላፊነት ወስደው እንዲፈርሙና ከእሥር እንዲፈቱ ጥያቄ እንደቀረበላቸው የገለፁ 30 የሽብር ተከሳሾች አንፈርምም ማለታቸው ተነገረ። በአማራ ክልል በዋግኽምራ ብሔረሰብ አስተዳደር ዞን ከፃግምና አበርገሌ ወረዳዎች ተፈናቅለው ሰቆጣ ከተማ የተጠጉ ወገኖች ለከፋ የምግብ እና የመጠለያ እጥረት ተዳርገናል እያሉ ነው። የአስተዳደር ዞኑ አደጋ ስጋትና ሥራ አመራር ኮሚሽን በበኩሉ አዲስ ለመጡት ካልሆነ ድጋፍ እየተደረገ ነው ይላል። ደቡብ አፍሪቃ ዜጎቻቸውን ወደ የሃገራቸው የመለሰችላቸው የሌሎች የአፍሪቃ ሃገራት መንግሥታት ወጪውን እንዲከፍሏት መጠየቋ ተሰማ።
Embed this episode
NOW PLAYING
የነሐሴ 6 ቀን 2018 ዓ.ም. የዓለም ዜና
No transcript for this episode yet
Similar Episodes
No similar episodes found.