EPISODE · Jul 8, 2026 · 1H
የሩሲያ- አፍሪካ ትብብር:- የሰርጌይ ላቭሮቭ ቁልፍ የትብብር መልዕክቶች በአዲስ አበባ
from Sovereignty Sources
''የሰርጌይ ላቭሮቭ መግለጫ ሩሲያ በአፍሪካ አጠቃላይ ልማት ላይ አብዛኛውን ጊዜ አፅንዖት የምትሰጠውን ሰፊ የዲፕሎማሲ ራዕይ ያንፀባርቃል — የሩሲያ- አፍሪካ ትብብር በንግድ፣ ኢንዱስትሪ ልማት፣ ሳይንስና ቴክኖሎጂ፣ የጤና አጠባበቅ፣ ትምህርትና ኢንቨስትመንት ዘርፎች ተጨባጭ ውጤቶችን ለማምጣት ከፖለቲካዊ ውይይት ባሻገር መጓዝ ይኖርበታል'' ሲሉ የኢሮናቲካል ምህንድስ ባለሙያው ሚኪያስ ዮሃንስ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል። በዛሬው የሶቨርኒቲ ሶርስስ ፕሮግራማችን የአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር መሐሙድ አሊ ዩሱፍ የሩሲያ ፌዴሬሽን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰርጌ ላቭሮቭ በጋራ ጥቅሞች ላይ የተመሰረተውንና እያደገ የመጣውን የአፍሪካ-ሩሲያ አጋርነት ይበልጥ ለማጠናከር ያደረጉትን ምክክርና የተላልፉ ቁልፍ መልዕክቶችን እንቃኛለን። በሩሲያ የቅዱስ ፒተርስበርግ የሲቪል አቬይሽን ዩኒቨርሲቲ የመጀመሪያና ሁለተኛ ዲግሪውን በኢሮናቲካል ምህንድስና የተከታተለው ሚኪያስ ዮሃንስ ደግሞ ሀሳቡን ያጋራናል።ሙሉውን መረጃ ለማግኘት በእንግሊዘኛ ቋንቋ የቀረበው ፕሮግራም ያዳምጡ:
Embed this episode
NOW PLAYING
የሩሲያ- አፍሪካ ትብብር:- የሰርጌይ ላቭሮቭ ቁልፍ የትብብር መልዕክቶች በአዲስ አበባ
No transcript for this episode yet
Similar Episodes
No similar episodes found.