EPISODE · Jun 21, 2026 · 6 MIN
የሰኔ 14 ቀን 2018 ዓ.ም የዓለም ዜና
from የዓለም ዜና · host DW
የዛሬው የዓለም ዜና በአብዛኛዎቹ አካባቢዎች ገዡ ፓርቲ ብልፅግና 90 በመቶ ድምፅ ማግኘቱን ምርጫ ቦርድ መግለጹን፣በ7ኛው ሀገራዊ ምርጫ ነፃ እና ገለልተኛ ተቋም ሆኖ መስራቱን የምርጫ ቦርድ ሰብሳቢ መናገራቸውን፣በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ሴቶች ያለስጋት እንዲሳተፉ ሁሉን አቀፍ ርምጃ ተወስዷል ሲል የኢትዮጵያ የህግ ባለሙያ ሴቶች ማህበር ማለቱን እና በምርጫ ወቅት ጥቃቶች መፈፀማቸውን መጠቆሙን እንዲሁም ገዥው ፓርቲ ብልፅግና በቀጣይ አምስት የስልጣን አመታት የነበሩ ችግሮችን እንዲቀርፍ ነዋሪዎች መጠየቃቸውን አካቷል። # ምርጫ2018 #EthiopiaElection2026
NOW PLAYING
የሰኔ 14 ቀን 2018 ዓ.ም የዓለም ዜና
No transcript for this episode yet
Similar Episodes
Jun 22, 2026 ·13m
Jun 15, 2026 ·12m
Jun 14, 2026 ·45m
Jun 8, 2026 ·12m
Jun 7, 2026
May 25, 2026 ·13m