EPISODE · Jun 10, 2026 · 10 MIN
የሰኔ 3 ቀን፣ 2018 የዓለም ዜና
from የዓለም ዜና · host DW
-ኮንጎ ዴሞክራቲክ ሪፐብሊክና ዩጋንዳ ዉስጥ የተሰራጨዉ የኢቦላ ተሕዋሲ የያዛቸዉ ሰዎች ቁጥር 620 ደረሰ።ተሕዋሲዉ 120 ያክል ሰዎች መግደሉ ተረጋግጧል።ሶስት የኮንጎ ቤተ-ምርመራዎች ተሕዋሲዉን መመርመሪያ መሳሪያና ንጥረ-ነገር አልቆባቸዋል።---ዩናይትድ ስቴትስና ኢራን እንዳዲስ መደባደብና መዛዛት ይዘዋል።የዩናይትድ ስቴትስ ጦር የኢራን ወታደራዊ ተቋማት ያላቸዉን ሥፍራዎች ሲደበድብ፣ ኢራን ባፀፋዉ ከባሕሬን እስከ ዮርዳኖስ የሚገኙ የዩናይትድ ስቴትስ የጦር ሠፈሮችን ደብድባለች።----ዩናይትድ ስቴትስ እንዳይገባ የተከለከለዉ ሶማሊያዊ ዓለም አቀፍ የእግር ኳስ ግጥሚያ ዳኛ ሞቃዲሾ ሲመለስ ደማቅ አቀባበል ተደረገለት።
NOW PLAYING
የሰኔ 3 ቀን፣ 2018 የዓለም ዜና
No transcript for this episode yet
Similar Episodes
Jun 8, 2026 ·12m
May 25, 2026 ·13m
May 18, 2026 ·13m
May 11, 2026 ·13m
May 4, 2026 ·16m
May 3, 2026 ·45m