EPISODE · Jun 14, 2026 · 7 MIN
የሰኔ 7 ቀን 2018 ዓ/ም የዓለም ዜና
from የዓለም ዜና · host DW
የሶማሊላንድ ፕሬዝደንት አብዲራሕማን ሞሐመድ አብዱላሒ "ታሪካዊ" የተባለለትን ጉብኝት እውቅና በሰጠቻቸው ሀገር እስራኤል እያደረጉ ነው። በዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ብቻ ከ 700 በላይ ሰዎች በኢቦላ ቫይረስ መያዛቸው ተረጋገጠ። የእስራኤል ጦር ዛሬ የሂዝቦላህ ቡድንን ለማጥቃት የሊባኖስ ዋና ከተማ ቤይሩት ደቡባዊ ክፍልን ከአየር ደበደበ። ቡድኑ አስቀድሞ ዛሬ ጠዋት በሰሜናዊ እስራኤል የድሮን ጥቃት ፈፅሟል። የኢራን ዋና ተደራዳሪ ሞሐመድ ባግኸር ጋሊባፍ በዚህ አይነት ሁኔታ ከዩናይትድ ስቴትስ ጋር የሰላም ድርድሩን መቀጠል ፋይዳ እንደማይኖረው ተናገሩ።
NOW PLAYING
የሰኔ 7 ቀን 2018 ዓ/ም የዓለም ዜና
No transcript for this episode yet
Similar Episodes
Jun 26, 2026 ·25m
Jun 25, 2026 ·24m
Jun 24, 2026 ·17m
Jun 23, 2026 ·24m
Jun 22, 2026 ·13m
Jun 22, 2026 ·17m