EPISODE · Jun 16, 2026 · 12 MIN
የሰኔ 9 ቀን 2018 የዓለም ዜና
from የዓለም ዜና · host DW
በዚምባብዌ አንድ የሕዝብ ማመላለሻ አውቶብስ ከባቡር ጋር በመላተሙ ቢያንስ 9 ሰዎች ሲሞቱ 25 መቁሰላቸውን የሐገሪቱ የሐገሪቱ ባለስልጣናት አሳወቁ። የኢራን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሐገራቸው ከአሜሪካ ጋር የመጨረሻው የሰላም ስምምነት በመጨው አርብ በስዊትዘርላንድ እንደሚፈረም አረጋገጡ።ዩክሬን በሞስኮ አቅራቢያ የሚገኘውን የሩስያ የነዳጅ ማጣሪያ ማጋየቷ ተሰማ። ጀርመን ወደ 30 የሚሆኑ የአፍጋኒስታን ዜጎች ከሐገር ማባረሯን አሳወቀች።
NOW PLAYING
የሰኔ 9 ቀን 2018 የዓለም ዜና
No transcript for this episode yet
Similar Episodes
Jun 15, 2026 ·12m
Jun 14, 2026 ·45m
Jun 8, 2026 ·12m
Jun 7, 2026
May 25, 2026 ·13m
May 18, 2026 ·13m