EPISODE · Jun 8, 2026 · 10 MIN
የሰኞ ሰኔ 1 ቀን 2018 ዓ.ም. የዓለም ዜና
from የዓለም ዜና · host DW
የደቡብ አፍሪቃው ፕሬዝዳንት ሲሪል ራማፎሳ ደቡብ አፍሪቃ በሚገኙ ስደተኞች ላይ ከሕግ በላይ ሆነው እርምጃ የሚወስዱትንሰዎች ባለሥልጣናቶቻቸውእንደማይታገሱ አሳሰቡ ። ኢራን እስራኤልን ትናንትናና ዛሬ ስትደበድ እሥራኤልም በአጸፋው ኢራንን ዛሬ መታለች ። ትናንት ወደ እሥራኤል ሮኬቶችን በተመተኮስ ማጥቃት የጀመረችው ኢራን 24 ሰዓት ባልሞላ ጊዜ ውስጥ የመከላከል ዘመቻውን እንደምታቆም አስታውቃለች። ከእሁዱ የኢራን ጥቃት በኋላ የእሥራኤል ጦር ዛሬ (መጠነ ሰፊ) ያለውን ጥቃት በኢራን ላይ መፈጸሙን ገልጿል። ማልታ አቅራቢያ በሰጠመች ጀልባ ውስጥ የነበሩ ቢያንስ 11 ስደተኞች ሞቱ። ወደ 50 የሚሆኑ ደግሞ ተረፉ።
NOW PLAYING
የሰኞ ሰኔ 1 ቀን 2018 ዓ.ም. የዓለም ዜና
No transcript for this episode yet
Similar Episodes
May 13, 2026 ·18m
May 12, 2026 ·21m
May 11, 2026 ·13m
May 11, 2026 ·19m
May 11, 2026 ·60m
May 8, 2026 ·27m