የትንሳዔ በዓል መጽሐፍ ቅዱሳዊ መሠረቶች episode artwork

EPISODE · Apr 11, 2026 · 1H

የትንሳዔ በዓል መጽሐፍ ቅዱሳዊ መሠረቶች

from Sovereignty Sources

''እኛ ፋሲካ የምንለው የክርስቶስ ትንሣኤ በዓል፣ በአጠቃላይ በክርስትና ትውፊት ውስጥ በተለይ ለኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ከዋና ዋናዎቹ እና እጅግ በጣም አስፈላጊ ከሆኑት በዓላት አንዱ ነው — የመጽሐፈ ሄኖክ እና ኩፋሌ፣ በተለይም ደግሞ የሄኖክ መጽሐፍ፣ ሙሉ ይዘቱ በግዕዝ ቋንቋ፣ በኢትዮጵያ ብቻ ይገኛል። ከጥቂት መቶ ዓመታት በፊት ጄምስ ብሩስ የተባለ አንድ እንግሊዛዊ ተጓዥ የሄኖክን መጽሐፍ ከጣና ሐይቅ አካባቢ በስጦታነት ተቀብሎ ወደ አገሩ ወስዶታል። ለጉብኝቱ እና ለኢትዮጵያ ቆይታው እንደ ስጦታ በወቅቱ ከነበሩት የኢትዮጵያ ንግሥቶች በአንዷ፣ በንግሥት ምንትዋብ ተሰጥቶታል።'' - ሲሉ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያንየነገረ መለኮት ምሁር መምህር ዳንኤል ሰይፈሚካኤል ፈለቀ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል። በዛሬው ልዩ የሶቨርኒቲ ሶርስስ ዝግጅታችን፣ የትንሳኤ በዓልን መሠረት በማድረግ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን መጽሐፍ ቅዱሳዊ መሠረቶችን እንዲሁም ከምዕራባዊያን የበዓል አከባበር ጋር ያለውን ልዩነት እንግዳችን መምህር ዳንኤል ሰይፈሚካኤል ፈለቀ ያስረዱናል። ሙሉውን መረጃውን ለማግኘት በእንግሊዘኛ ቋንቋ የቀረበውን ፕሮግራሙን  ያዳምጡ:

Episode metadata supplied by the publisher feed · Published Apr 11, 2026

Embed this episode

NOW PLAYING

የትንሳዔ በዓል መጽሐፍ ቅዱሳዊ መሠረቶች

0:00 1:00:00

No transcript for this episode yet

We transcribe on demand. Request one and we'll notify you when it's ready — usually under 10 minutes.

No similar episodes found.

Frequently Asked Questions

How long is this episode of Sovereignty Sources?

This episode is 1 hour and 0 minutes long.

When was this Sovereignty Sources episode published?

This episode was published on April 11, 2026.

Can I download this Sovereignty Sources episode?

Yes. Use the download control on the episode player to save the publisher-provided media file.
URL copied to clipboard!