የትራምፕ አስተያየት ስለ ሕዳሴ ግድብ፦ ዲፕሎማሲ ወይስ ረብሻ? የኢትዮጵያ የሉዓላዊነት መንገድ episode artwork

EPISODE · Jul 21, 2025 · 30 MIN

የትራምፕ አስተያየት ስለ ሕዳሴ ግድብ፦ ዲፕሎማሲ ወይስ ረብሻ? የኢትዮጵያ የሉዓላዊነት መንገድ

from Sovereignty Sources

“ለምን እንደሆነ? አሜሪካ ለምን [በድርድር ሂደቱ] እንድትሳተፍ እንደሚፈልጉ አይገባኝም። ውሃው የሚፈሰው በኢትዮጵያ፣ ሱዳን እና ግብፅ ነው። ዉሃው የሚፈሰው በእነዚህ በሶስቱ ሀገራት ዘንድ ነው። ወንዙ [አባይ] ከአሜሪካ ተነስቶ ወደ ግብፅ የሚሄድ ነው ያስመሰሉት። ስለዚህ በአብዛኛው የድንበር ተሻጋሪ ወንዞች ላይ የሶስተኛ ወገኖች ተሳትፎ አይበረታታም ምክንያቱም ሶስተኛ ወገኖች ስጋቶችን፣ የሀገራትን ጭንቀትና ጥቅምም አይረዱም።''በዚህ #SovereigntySourcess የሶቨርኒቲ ሶርስስ ፖድካስት አቅራቢው የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ስለ ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ በቅርቡ የሰጡትን አስተያየት መነሻ በማድረግ የውኃ ሐብት ኤክስፐርት እና አማካሪው ፈቅ አህመድ ነጋሽን ጋብዟቸዋል።

Episode metadata supplied by the publisher feed · Published Jul 21, 2025

Embed this episode

Ready to play

የትራምፕ አስተያየት ስለ ሕዳሴ ግድብ፦ ዲፕሎማሲ ወይስ ረብሻ? የኢትዮጵያ የሉዓላዊነት መንገድ

0:00 30:00

No transcript for this episode yet

We transcribe on demand. Request one and we'll notify you when it's ready — usually under 10 minutes.

No similar episodes found.

Frequently Asked Questions

How long is this episode of Sovereignty Sources?

This episode is 30 minutes long.

When was this Sovereignty Sources episode published?

This episode was published on July 21, 2025.

Can I download this Sovereignty Sources episode?

Yes. Use the download control on the episode player to save the publisher-provided media file.
URL copied to clipboard!