EPISODE · Aug 28, 2025 · 30 MIN
የጤናው ዘርፍ የቴክኖሎጂ ዐቢዮት በአፍሪካ
from Sovereignty Sources
“የዲጂታል መሩ ጤና የወደፊቱ የዓለም ስርዓተ ለውጥ ነው። ፕላኔታችን የዓለም ምጣኔ ሐብት ነው። የዲጂታል መር ጤና ቅንጦት ሳይሆን መሠረታዊ ጉዳይ ነው። የእናቶች ሞት፣ ዕድሜያቸው የገፉ ሰዎች፣ በፅኑ ህመም ያሉ ህመምተኞች ባሉበት ሁኔታ የዲጂታል መር ጤና ተግዳሮቶቹን የመቋቋሚያ ሁነኛ መላ እየሆነ መጥቷል” ሲሉ የፓን - አፍሪካ ዲፕሎማቲክ ማኅበር ዋና ኃላፊ ዶ/ር ሶስተንስ ባጉሜምሄ ተናግረዋል።ዶ/ር ሶስተንስ አክለውም፡- “የእርዳታ ድጋፍ መቋረጥ የዓለማችን ዋነኛ እክሎች ቢሆኑም የተለያዩ ዲጂታል መር የጤና ባለድርሻዎች እንዳተባበሩ በማድረግ በዋሻው ጫፍ ላይ ጮራ እንዲፈነጥቅ የሚያደርግ ነው'' ብለዋል።
Embed this episode
NOW PLAYING
የጤናው ዘርፍ የቴክኖሎጂ ዐቢዮት በአፍሪካ
0:00
30:00
1×
No transcript for this episode yet
Similar Episodes
No similar episodes found.
Similar Podcasts
Frequently Asked Questions
How long is this episode of Sovereignty Sources?
This episode is 30 minutes long.
When was this Sovereignty Sources episode published?
This episode was published on August 28, 2025.
Can I download this Sovereignty Sources episode?
Yes. Use the download control on the episode player to save the publisher-provided media file.
URL copied to clipboard!