EPISODE · Jan 19, 2026 · 11 MIN
የጥር 11 ቀን 2018 ዓ.ም. የዓለም ዜና
from የዓለም ዜና · host DW
በዛሬው ዕለት በመላው ኢትዮጵያ በሚገኙ የኦርቶዶክስ ተዋሕዶ አማኞች ዘንድ የጌታ ኢየሱስ ክርስቶስ የጥምቀት በዓል በደማቅ ሁኔታ ተከብሮ ዋለ። የተመድ በያዝነው ጎርጎሪዮሳዊ ዓመት 2026 የመን ውስጥ ሰብአዊ ቀውስ ሊባባስ እንደሚችል ከወዲሁ አሳሰበ። የሊቢያ የፀጥታ ባለሥልጣናት በድብቅ እስር ቤቶች ተይዘው የቆዩ ከ200 በላይ ስደተኞችን ነጻ ማውጣታቸው ተነገረ። አብዛኞቹ ስደተኞች ከሶማሊያ እና ኤርትራ የመጡ መሆናቸው ተገልጿል። በግሪንላንድ ጉዳይ የአሜሪካው ፕሬዝደንት የአውሮጳ ሃገራት ላይ የዛቱት የቀረጥ ጭማሪ የአትላንቲክ ማዶ ለማዶ ትስስርን ሊጎዳ እንደሚችል የአውሮጳ ኮሚሽን አሳሰበ።
Embed this episode
NOW PLAYING
የጥር 11 ቀን 2018 ዓ.ም. የዓለም ዜና
No transcript for this episode yet
Similar Episodes
No similar episodes found.