EPISODE · Jan 21, 2026 · 11 MIN
የጥር 13 ቀን 2018 የዓለም ዜና
from የዓለም ዜና · host DW
-የጀርመን የዉጪ ጉዳይ ሚንስትር ዮሐን ቫደፉል ኬንያንና ኢትዮጵያን ለመጎብኘት ዛሬ ናይሮቢ ገብተዋል።የጀርመኑ ዉጪ ጉዳይ ሚንስትር በተለይ ከኢትዮጵያ ባለሥልጣናት ጋር በሚያደርጉት ዉይይት የትግራይን ዉጥረትና የኢትዮጵያንና የኤርትራን አለመግባባት እንደሚያነሱ አስታዉቀዋል።---የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዝደንት ዶናልድ ትራምፕ ሐገራቸዉ ግሪንላንድን ለመወስደት ኃይል እንደማትጠቀም አስታወቁ።ግሪንላንድን ለመዉሰድ ግን በድጋሚ ዝተዋል።-----ቻይና፣ ምያንማርና እስራኤል ባለፈዉ የግሪጎሪያኑ ዓመት 2025 ከዓለም ሐገራት ሁሉ ከፍተኛ ቁጥር ያላቸዉ ጋዜጠኞች ማሰራቸዉን የጋዜጠኞች መብት ተሟጋቹ ድርጅት አስታወቀ።
NOW PLAYING
የጥር 13 ቀን 2018 የዓለም ዜና
No transcript for this episode yet
Similar Episodes
Jun 26, 2026 ·25m
Jun 25, 2026 ·24m
Jun 24, 2026 ·17m
Jun 23, 2026 ·24m
Jun 22, 2026 ·13m
Jun 22, 2026 ·17m