EPISODE · Jan 26, 2026 · 11 MIN
የጥር 18 ቀን 2018 ዓ.ም. የዓለም ዜና
from የዓለም ዜና · host DW
የጥር 18 ቀን 2018 ዓ.ም. አርዕስተ ዜናየኢትዮጵያ የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ «ለተከታታይ 42 ቀናት አዲስ በቫይረሱ የተያዘ ሰው ባለመኖሩ የአለም ጤና ድርጅት ባስቀመጠው መስፈርት መሠረት ከቫይረሱ ነፃ መሆናችንን አረጋግጠናል ሲሉ ዛሬ ተናገሩ። ሰሜን ምሥራቅ ኬንያ በሚገኘው ሁሉጎ በተባለው ስፍራ አልሸባብ አንድ የአካባቢው ማኅበረሰብ መሪ እና አንድ መምህር መግደሉን የኬንያ ፖሊስ አስታወቀ። ዓለም አቀፉ የፍልሰተኞች መርጃ ድርጅት በምህጻሩ IOM በቅርቡ ባወጣው መግለጫ በሜዴትራንያን ባህር ላይ በጉዞ ላይ ከነበሩት መካከል በመቶዎች የሚቆጠሩ ሰዎች የደረሱበት እንዳልታወቀ ወይንም ሳይሞቱ እንዳልቀረ አስግቷል።
NOW PLAYING
የጥር 18 ቀን 2018 ዓ.ም. የዓለም ዜና
No transcript for this episode yet
Similar Episodes
Jun 26, 2026 ·25m
Jun 25, 2026 ·24m
Jun 24, 2026 ·17m
Jun 23, 2026 ·24m
Jun 22, 2026 ·13m
Jun 22, 2026 ·17m