EPISODE · Jan 28, 2026 · 11 MIN
የጥር 20 ቀን 2018 የዓለም ዜና
from የዓለም ዜና · host DW
-የኢትዮጵያ መከላከያ ጦር በኦሮሚያ ክልል ምሥራቅ ጉጂ ዞን በከፈተዉ ጥቃት የኦነግ ሸኔ ታጣቂዎች ያላቸዉን 80 ሰዎች መማረኩን አስታወቀ።መከላከያ ሠራዊት እንደሚለዉ በአካባቢዉ ሠላም እየሰፈነ ነዉ።---የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዝደንት ዶናልድ ትራምፕ ኢራንን ለመደብደብ አሁንም እየዛቱ ነዉ።ኢራን ለአፀፋ መዘጋጀትዋን አስታዉቃለች።---የጀርመን ናዚ በሁለተኛዉ የዓለም ጦርነት ወቅት የጨፈጨፋቸዉ አይሁድና ሌሎች የአናሳ ዝርያ ተወላጆች ዛሬ በበርካታ ሐገራት ታሰቡ።የጀርመን ምክር ቤት ፕሬዝደንት እያንሰራራ የመጣዉን የአይሁድ ጥላቻ ለማስወገድ ጀርመን ልዩ ኃላፊነት አለባት ብለዋል።
NOW PLAYING
የጥር 20 ቀን 2018 የዓለም ዜና
No transcript for this episode yet
Similar Episodes
Jun 26, 2026 ·25m
Jun 25, 2026 ·24m
Jun 24, 2026 ·17m
Jun 23, 2026 ·24m
Jun 22, 2026 ·13m
Jun 22, 2026 ·17m