EPISODE · Feb 18, 2026 · 9 MIN
የየካቲት 11 ቀን 2018 የዓለም ዜና
from የዓለም ዜና · host DW
-የኢትዮጵያ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የሐገሪቱን ብሔራዊ የምክክር ኮሚሽን የሥራ ዘመንን ለተጨማሪ 8 ወራት አራዘመ።-የቱርክ ፕሬዝደንት ሬሰፕ ጠይብ ኤርዶኻን የአፍሪቃ ቀንድ መንግሥታት ሉዓላዊነትና የግዛት አንድነት መከበር እንዳለበት አሳሰቡ።ኤርዶኻን አዲስ አበባ ዉስጥ ከጠቅላይ ሚንስትር አብይ አሕመድ ጋር ከተወያዩ በኋላ እንዳሉት የአፍሪቃ ቀንድ ተጨማሪ ግጭትና መከራ ሊደርስበት አይገባም።-የሩሲያና የዩክሬን ተደ,ራዳሪዎች ዤኔቭ-ስዊዘርላንድ ዉስጥ ያደረጉት ድርድር ያለዉጤት አበቃ።የሁለቱ ሐገራት ባለሥልጣናት ያደረጉትን ድርድር የሸመገሉት የዩናይትድ ስቴትስ ባለሥልጣናት ናቸዉ።
NOW PLAYING
የየካቲት 11 ቀን 2018 የዓለም ዜና
No transcript for this episode yet
Similar Episodes
Jun 26, 2026 ·25m
Jun 25, 2026 ·24m
Jun 24, 2026 ·17m
Jun 23, 2026 ·24m
Jun 22, 2026 ·13m
Jun 22, 2026 ·17m