EPISODE · Feb 22, 2026 · 9 MIN
የየካቲት 15 ቀን 2018 ዓ.ም የዓለም ዜና
from የዓለም ዜና · host DW
“ ኢትዮጵያ ሀይሏን የምትገነባው በቀጠናው ሽብር እንዳይፈጠር ለመከላከል ነው “ ሲሉ የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚንስትር ዐብይ አህመድ ገለጹ ፡፡ ከሶማሊያ በመነጠል ነጻነቷን ያወጀችው ሶማሌላንድ ለዩናይትድ ስቴትስ ማዕድንም ይሁን የጦር ሰፈር ለመስጠት ፍቃደኛ እንደሆነች አንድ የሶማሌላንድ ሚኒስትር ተናገሩ። የአሜሪካ የደህንነት አገልግሎት ፍሎሪዳ ውስጥ በሚገኘው የአሜሪካው ፕረዚደንት ዶናልድ ትራምፕ ቤት «ሊገባ ሞክሯል» ያለውን አንድ መሣሪያ የታጠቀ ግለሰብ ተኩሶ መግደሉን አስታወቀ።
NOW PLAYING
የየካቲት 15 ቀን 2018 ዓ.ም የዓለም ዜና
No transcript for this episode yet
Similar Episodes
Jun 26, 2026 ·25m
Jun 25, 2026 ·24m
Jun 24, 2026 ·17m
Jun 23, 2026 ·24m
Jun 22, 2026 ·13m
Jun 22, 2026 ·17m