EPISODE · Mar 1, 2026 · 7 MIN
የየካቲት 22 ቀን 2018 ዓ.ም የዓለም ዜና
from የዓለም ዜና · host DW
በኬንያ ባጋጠመ የሄሊኮብተር መከስከስ አደጋ 6 ሰዎች መሞታቸውን የሐገሪቱ ፖሊስ አስታወቀ። እስራኤል በኢራን ላይ የጀመረችው ጥቃት ዛሬም አጠናክራ የቀጠለች ሲሆን ኢራን በበኩሏ በእስራኤልና የአሜሪካ የጦር ሰፈር አላቸው ባለቻቸው የባሕረሰላጤው ሐገራት ላይ ጥቃት ፈፅማለች። በኢራን መልካም መፍትሔ የሚመጣው «ኢራን የኒኩሌር መርሃግብሯን ስትተው ነው» ሲሉ የጀርመን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ተናገሩ። የሩስያው ፕረዚደንት ቭላድሚር ፑቲን የኢራን ከፍተና መሪ አያቶላህ ኻመኒ ግድያን አወገዙ።
NOW PLAYING
የየካቲት 22 ቀን 2018 ዓ.ም የዓለም ዜና
No transcript for this episode yet
Similar Episodes
Jun 26, 2026 ·25m
Jun 25, 2026 ·24m
Jun 24, 2026 ·17m
Jun 23, 2026 ·24m
Jun 22, 2026 ·13m
Jun 22, 2026 ·17m