EPISODE · Mar 9, 2026 · 9 MIN
የየካቲት 30 ቀን 2018 ዓም የዓለም ዜና
from የዓለም ዜና · host DW
የደቡብ ሱዳን ጦር የተቃዋሚ ኃይሎች በሚገኙባት አኮቦ ግዛት ወታደራዊ ዘመቻ ለመክፈት ዜጎች አካባቢውን ለቅቀው እንዲወጡ በማዘዙ በሺህዎች የሚቆጠሩት ወደ ኢትዮጵያ መሸሻቸው ተሰማ። በናይሮቢ ኬንያና በሌሎች የሀገሪቱ ክፍሎች በተከሰው የጎርፍ አደጋ የሞቱት ሰዎች ቁጥር 42 መድረሱን መንግሥት አስታወቀ። ከእስራኤል እና አሜሪካን ጋር በሚሳኤልና በሰው አልባ አውሮፕላኖች እየተፋለመች የምትገኘው ኢራን አቋሜን አልለወጥኩም አለች። የሟቹን ሃይማኖታዊ መሪ አሊ ኻሚኒን ልጅም በእግራቸው ለመሪነት መርጣለች። እስራኤል በዛሬው ዕለትም በተለያዩ የሊባኖስ ግዛቶች የተጠናከረ ጥቃት ቀጥላለች። ሂዝኮላኽም በጥቃቱ መግፋቱን አስታውቋል።
NOW PLAYING
የየካቲት 30 ቀን 2018 ዓም የዓለም ዜና
No transcript for this episode yet
Similar Episodes
Jun 26, 2026 ·25m
Jun 25, 2026 ·24m
Jun 24, 2026 ·17m
Jun 23, 2026 ·24m
Jun 22, 2026 ·13m
Jun 22, 2026 ·17m