EPISODE · Feb 12, 2026 · 12 MIN
የየካቲት 5 ቀን 2018 ዓ/ም የዓለም ዜና
from የዓለም ዜና · host DW
• የአፍሪካ ህብረት በሱዳን እና በሶማሊያ የሚደረጉ የውጭ መንግስታት ጣልቃ ገብነትን አስጠነቀቀ። • ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የምርጫ ጣቢያዎች ዝርዝር በትግራይ ክልል ሥር አድርጎ ያወጣው፣ ቦርዱ ከዚህ በፊት ሲጠቀምበት የነበረውን "የምርጫ ክልል አደረጃጀት" በመከተሉ መሆኑን አስታወቀ። • በሰሜናዊ ሱዳን በአባይ (ናይል) ወንዝ ላይ በደረሰ የጀልባ መስጠም አደጋ በትንሹ 21 ሰዎች መሞታቸውን የአካባቢው ባለስልጣናት አስታወቁ። • የግብጹ ፕሬዝዳንት አብደል ፋታህ ኤል-ሲሲ አሽራፍ ሳሌምን አዲሱ የመከላከያ ሚኒስትር አድርገው ሾሙ። • በማዳጋስካር በደረሰ አውዳሚ አውሎ ነፋስ የ31 ሰዎች ሕይወት አለፈ። በ
Embed this episode
NOW PLAYING
የየካቲት 5 ቀን 2018 ዓ/ም የዓለም ዜና
No transcript for this episode yet
Similar Episodes
No similar episodes found.