EPISODE · Feb 16, 2026 · 10 MIN
የየካቲት 9 ቀን 2018 ዓ/ም የዓለም ዜና
from የዓለም ዜና · host DW
• በዋነኛው የኬንያው ጆሞኬንያታ አውሮፕላን ማረፊያ በተቀሰቀሰ የሥራ ማቆም አድማ በረራዎች ተስተጓጎሉ ። • የናይጄሪያ ጦር በቦርኖ ግዛት የተሰነዘረበትን የተቀናጀ የሽብር ጥቃት መመከቱን አስታወቀ። • የእስራኤል መንግሥት በምዕራባዊ የዮርዳኖስ ወንዝ ዳርቻ የሚገኝ ሰፊ መሬት «የመንግሥት ንብረት» አድርጎ ለመመዝገብ የወሰነው ውሳኔ ከፍተኛ ተቃውሞ ቀሰቀሰ። • ጀርመን በየብስ ድንበሮቿ ላይ የምታደርገውን ጥብቅ የስደተኞች እና የጸጥታ ቁጥጥር ለተጨማሪ ስድስት ወራት አራዘመች። • ሩሲያና በዩክሬንን ወደ ድ ለማምጣት ብቸኛዋ አቅም ያላት ሀገር አሜሪካ መሆኗን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማርኮ ሩቢዮ ተናገሩ።
Embed this episode
NOW PLAYING
የየካቲት 9 ቀን 2018 ዓ/ም የዓለም ዜና
No transcript for this episode yet
Similar Episodes
No similar episodes found.