''የዘመኑ አድዋ'' ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብና  የአፍሪካ ሚናና ቦታ በባለብዙ-ዋልታ ዓለም ውስጥ episode artwork

EPISODE · Sep 11, 2025 · 1H

''የዘመኑ አድዋ'' ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብና የአፍሪካ ሚናና ቦታ በባለብዙ-ዋልታ ዓለም ውስጥ

from The Rising South

“የህዳሴው ግድብ፣ እንደ አድዋ ድል ሁሉ፣ አፍሪካውያን "እኛ ማድረግ አንችልም" ወይም "ያለ ድጋፍ መቆም አንችልም" ከሚለው አስተሳሰብ ወጥተው የኢኮኖሚና የፖሊሲ ነፃነታቸውን የሚያረጋግጡበት ትልቅ ክስተት ነው።” ክቡር አቶ መላኩ አለበልበዚህ የራይዚንግ ሳውዝ ልዩ ዝግጅት፣ የአፍሪካ የፈጠራ፣ የመቋቋም አቅም እና የትጋት ምልክት የሆነውን የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ምረቃን በስፍራው ከተገኙ እንግዶች ጋር በጉባ  ተገኝተን ታሪካዊ ክስተቱን እንቃኛለን። ኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ሚኒስትር  መላኩ አለበል፣ ቀድሞ የዉሃ እና ኢነርጂ  አምባሳደር አለማየሁ ተገኑ እና ዶ/ር ያዕቆብ አርሳኖ ግድቡ በኢትዮጵያ የወደፊት እጣ ፈንታ፣ በዲፕሎማሲ እና በክልላዊ ትስስር ላይ ስላለው ተጽእኖ ከግድቡ ግርጌ ሆነው የተለያዩ ሀሳቦችን ሰጥተውናል። ከዚያም፣ በአፋጣኝ በሚለዋወጠው ባለብዙ-ዋልታ ዓለም ውስጥ አፍሪካ የሚያጋጥሟትን ዕድሎች እና ተግዳሮቶች የሚፈትሹትን የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲው ዶ/ር ዳዊት ቢያዝን ጋር ውይይት አድርገናል።

Episode metadata supplied by the publisher feed · Published Sep 11, 2025

Embed this episode

NOW PLAYING

''የዘመኑ አድዋ'' ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብና የአፍሪካ ሚናና ቦታ በባለብዙ-ዋልታ ዓለም ውስጥ

0:00 1:00:00

No transcript for this episode yet

We transcribe on demand. Request one and we'll notify you when it's ready — usually under 10 minutes.

No similar episodes found.

No similar podcasts found.

Frequently Asked Questions

How long is this episode of The Rising South?

This episode is 1 hour and 0 minutes long.

When was this The Rising South episode published?

This episode was published on September 11, 2025.

Can I download this The Rising South episode?

Yes. Use the download control on the episode player to save the publisher-provided media file.
URL copied to clipboard!