EPISODE · Jun 2, 2026 · 4 MIN
በምርጫ ከሚያሸንፈው አዲስ አመራር ምን ይጠበቃል?
from ዜና መጽሔት · host DW
ትናንት ግንቦት 24 ቀን 2018 ዓ/ም ኢትዮጵያውያን በመጭው አመስት አመታት የሚያስተዳድራቸውን ለመምረጥ ድምፅ ሲሰጡ ውለዋል። ከ54 ሚሊዮን በላይ መራጮች በተመዘገቡበት 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ አሸናፊው አካል በቀጣይ አምስት አመታት ሀገሪቱን የማስተዳደር ሀላፊነት ይጣልበታል።ለመሆኑ ከመጭው አዲስ አመራር ምን ይጠበቃል?
NOW PLAYING
በምርጫ ከሚያሸንፈው አዲስ አመራር ምን ይጠበቃል?
No transcript for this episode yet
Similar Episodes
Jul 7, 2026 ·11m
Jul 6, 2026 ·15m
Jul 6, 2026 ·12m
Jul 5, 2026 ·7m
Jul 4, 2026 ·10m
Jul 3, 2026 ·11m