EPISODE · Jun 19, 2026 · 23 MIN
DW Amharic የሰኔ 12 ቀን 2018 የዜና መጽሔት
from ዜና መጽሔት · host DW
በሰኔ 12 ቀን 2018 የዜና መጽሔት የአሜሪካ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማርኮ ሩቢዮ “አክራሪ” ባሏቸው የህዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ (ህወሓት) አባላትና በቤተሰቦቻቸው ላይ የጣሉትን የቪዛ ገደብ የተመለከቱ ሁለት ዘገባዎች ተካተዋል። የውክልና መቀመጫ ያገኙ ፓርቲዎች ቀጣይ መንገድ፣ ሥመ-ጥሩው የሙዚቃ ባለሙያ አዲስ ገሠሠ ከዚህ ዓለም በሞት ተለየ፣ ኢትዮጵያ በታላቁ ህዳሴ ግድብ ሰበብ ከአሜሪካ የሚመጣውን ጫና እንዴት ልትይዝ ይገባል? የሚሉ ዘገባዎችም ይቀርባሉ።
NOW PLAYING
DW Amharic የሰኔ 12 ቀን 2018 የዜና መጽሔት
No transcript for this episode yet
Similar Episodes
Jun 21, 2026 ·6m
Jun 20, 2026 ·10m
Jun 19, 2026 ·11m
Jun 18, 2026 ·10m
Jun 17, 2026 ·10m
Jun 16, 2026 ·12m