EPISODE · Jun 25, 2025 · 19 MIN
የኢየሱስ ክርስቶስ ትንሳኤ #20 | የኢየሱስ ትንሣኤ ፋይዳዎች (ክፍል 4)
from Great Truths Podcast (Amharic) · host ዶ/ር ቤንጃሚን ዲን
ኢየሱስ ክርስቶስ ከሙታን በመነሣቱ እግዚአብር ለሰው ልጆች የሕይወት ተሐድሶ ያቀደውን ዕቅድ በተግባር እንዳበሰረው መገንዘብ ይቻላል። የእርሱ ትንሣኤ የኛን የሕይወት ተሐድሶና ያም መታደስ ያመጣውን ለውጥ ወክሎታል። ምክንያቱም የሕይወታችን ለውጥ ወይም ተሐድሶ ውጤት ሙሉ በሙሉ በክርስቶስ ሥራ የመጽቅን፣ ዳግመኛ የመወለድንና ከእርሱ ጋራ ከሙታን የመነሣትን ዋና ዋና ትሩፋቶችን የያዘ ነው።
NOW PLAYING
የኢየሱስ ክርስቶስ ትንሳኤ #20 | የኢየሱስ ትንሣኤ ፋይዳዎች (ክፍል 4)
No transcript for this episode yet
Similar Episodes
Mar 26, 2026 ·1m
Jan 2, 2026 ·47m
Dec 21, 2025 ·46m