EPISODE · Apr 8, 2026 · 32 MIN
የመጋቢት 30 ቀን 2018 ዓ ም ዜና መጽሔት
from ዜና መጽሔት · host DW
የዜና መፅሔት ዝግጅታችን፣የትግራይ ክልል ጊዚያዊ ፕሬዝደንት የጄኔራል ታደሰ ወረደ ዘመነ-ሥልጣን ለተጨማሪ አንድ ዓመት መራዘሙንና ያስከተለዉን ቅሬታ የሚቃኘዉን ዘገባ ያስቀድማል።በአማራ ክልል ዋግኽምራ ዞንን የመታዉ ድርቅ ከሁለት ወረዳ ብቻ ከ4000 በላይ ሰዎች መፈናቀላቸዉ ተሰምቷል።የአፍሪቃ ሕብረትና የኢትዮጵያ መሪዎች በአንጋፋዋ ኢትዮጵያዊት ዲፕሎማት ቆንጂት ሥነጊዮርጊስ ሞት የተሰማቸዉን ሐዘን እየገለፁ ነዉ። ዜና መፅሔቱ ዩናይትድ ስቴትስ፣ እስራኤልና ኢራን ለሁለት ሳምንት ተኩስ ማቆማቸዉን፣ ምክንያቱንና የወደፊቱን ሁኔታ በተመለከተ ከባልደረቦቻችን ጋር የቀጥታ ዉይይት ይሰማበታልም።
NOW PLAYING
የመጋቢት 30 ቀን 2018 ዓ ም ዜና መጽሔት
No transcript for this episode yet
Similar Episodes
Jul 7, 2026 ·11m
Jul 6, 2026 ·15m
Jul 6, 2026 ·12m
Jul 5, 2026 ·7m
Jul 4, 2026 ·10m
Jul 3, 2026 ·11m