EPISODE · Feb 9, 2026 · 16 MIN
የየካቲት 2 ቀን 2018 ዓ.ም የዜና መፅሄት
from ዜና መጽሔት · host DW
የኤርትራ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የኢትዮጵያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ያቀረቡትን ክስ ዛሬ ሰኞ “ሐሰት” በማለት አጣጥሏል። የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ በደብዳቤያቸው የኤርትራ ወታደሮች በኢትዮጵያ ሰሜን ምሥራቅ የድንበር አካባቢ ከዚህ ቀደም ከተቆጣጠሩት “የበለጠ ዘልቀው” እንደገቡ ገልጸው ነበር። በጉዳዩ ላይ የተንታኞች እና የፓለቲከኞች አስተያየቶች የተካተቱባቸው ዘገባዎች ለዛሬ ተዘጋጅተዋል። የአማራ ክልል ባለፉት ስድስት ወራት 625,000 የሥራ ዕድሎች በክልሉ እንደተፈጠሩ አስታውቋል። ይህን የተመለከተው ዘገባ በዜና መጽሔት ከሚቀርቡት መካከል ነው።
NOW PLAYING
የየካቲት 2 ቀን 2018 ዓ.ም የዜና መፅሄት
No transcript for this episode yet
Similar Episodes
Jul 7, 2026 ·11m
Jul 6, 2026 ·15m
Jul 6, 2026 ·12m
Jul 5, 2026 ·7m
Jul 4, 2026 ·10m
Jul 3, 2026 ·11m