PODCAST · news
የራዲዮ መፅሔት - የአሜሪካ ድምፅ
by VOA
ሰላም፥ ጤና ይስጥልን፥ እንዴት ናችሁ?ራዲዮ መጽሔቶች ነን፥ ከዋሽንግተን ዲሲ፤ አዝናኝና ቁም ነገር አዘል ብቻ ሳይሆኑ፤ ቀደም ሲል ያን ያህል ጎልተው ያልታዩ፥ ትኩረት ጋባዥ ዝግጅቶችና አንዳች ጠያቂ ስሜት በውስጣችን የሚያጭሩ ቅንብሮች ጭምር የሚስተናገዱበት ፕሮግራም ነው -- የራዲዮ መጽሔት።
-
50
በኢትዮጵያ ላይ የተሰናዳው የአሜሪካ ሴኔት ረቂቅ ህግ ነቃፊና ደጋፊዎች - ማርች 23, 2022
የዩናይትድ ስቴትስ የህግ መወሰኛ ምክር ቤት የውጭ ግንኙነት ኮሚቴ 'በኢትዮጵያ ሰላምና ዲሞክራሲን እንዲሰፍን ለማበረታታት' በሚል ርዕስ በኮሚቴው ሊቀመንበር ሴናተር ሮበርት ሜንዴዝ በቀረበው S. 3199 የተሰኘ ረቂቅ ህግ ዙሪያ ምስክሮችን ለመስማት ዛሬ ቀነ ቀጠሮ ይዞ ነበር። የኢትዮጵያ መንግስት ይህ ህግ ቢፀድቅ የሁለቱን ሀገሮች ግንኙነት እንደሚጎዳ ሲገልፅ፣ ሌሎች አካላት ደግሞ ኢትዮጵያ ወደ ሰላም እና ዲሞክራሲ እንድትሄድ የሚገፋፋ ነው በማለት ድጋፋቸውን ገልፀዋል።
-
49
ክፍል ሁለት .. ከዚህስ ወደ የት? - ጁላይ 23, 2021
ትግራዩ ግጭት፡ ሰላም እና አብሮ የመዝለቅ ጥያቄ!
-
48
-
47
-
46
-
45
-
44
-
43
-
42
-
41
-
40
-
39
-
38
-
37
የዕሁድ፤ ግንቦት 9/2012 ዓ.ም. የቪኦኤ የራዲዮ መፅሔት - ሜይ 18, 2020
የዕሁድ፤ ግንቦት 9/2012 ዓ.ም. የኢትዮጵያና የዓለም ዜና፤ እንዲሁም የቪኦኤ የራዲዮ መፅሔት ሙሉ ዝግጅት እዚህ ያዳምጡ
-
36
-
35
የኢትዮጵያ ሚዲያ ነፃነት አሁንም ከፈተና አልተላቀቀም - ሜይ 08, 2020
ለረጅም አመታት ለፕሬስ ነፃነት ከሚያሰጉ አገሮች ትመደብ የነበረችው ኢትዮጵያ ላለፉት ሁለት አመታት በመገናኛ ብዙሀን እንቅስቃሴ ዙሪያ በታዩ ለውጦች ምክንያት አለም አቀፍ አድናቆት ብታገኝም በኢትዮጵያ ያለው የፕሬስ ነፃነት አሁንም ከስጋት ነፃ አይደለም። የሚዲያ ፅንፈኝነት፣ የጋዜጠኞች የሙያ ብቃት እና በነፃነት ዙሪያ የታዩት መሻሻሎች ወደኃላ የመቀልበስ ስጋት አሁንም የሚዲያው ፈተናዎች ሆነው ቀጥለዋል።
-
34
-
33
-
32
-
31
የሴቶች ቀንንን በማስመልከት ሙሉ በሙሉ በሴቶች የተመራ የኢትዮጵያ አየር መንገድ የበረራ ቡድን በዋሺንግተን ዲሲ - ማርች 08, 2020
የዓለም የሴቶች ቀንን ምክንያት በማድረግ ለመጀመሪያ ጊዜ ሙሉ በሙሉ በሴቶች የተመራ የኢትዮጵያ አየር መንገድ የበረራ ቡድን በዛሬው ዕለት ወደ ዮናይት ስቴትስ የተሳካ በረራ አድርጓል። የዋሺንግተን ዲሲ ከንቲባ ተወካይ፣የኢትዮጵያ መንግስት ተወካይ እና የአየር መንገዱ ባለስልጣናት ይሄን ልዩ ቀን ምክንያት አድርገው ባስተላለፉት መልዕክት-የዛሬው በረራ ሴቶች በማናቸውም የስራ ዘርፎች ውስጥ የላቀ ሚና መጫወት እንደሚችሉ ማሳያ አድርገው አውስተውለታል።
-
30
የሄኖክ ተመስገንና ፕሮፌሰር ዮናስ እንዳለ .. የሙዚቃ ወግ .. የመጀመሪያ ክፍል - ፌብሩወሪ 26, 2020
የሙዚቃ ፋይዳ እና የውበት ቀለማት
-
29
-
28
-
27
-
26
-
25
-
24
-
23
-
22
-
21
-
20
-
19
-
18
-
17
-
16
-
15
-
14
ብሄር ተኮር ክለቦች መጠሪያቸውን እንዲያስተካክሉ ሊደረግ ነው - ጁላይ 09, 2019
ስያሜያቸው ብሄር ተኮር የሆኑ የእግር ኳስ ክለቦች ከቀጣዩ ዓመት ጀመሮ ስያሜያቸውን እንዲያስተካክሉ እንደሚደረግ የኢትዮጵያ የእግር ኳስ ፌዴሬሽን አስታወቀ፡፡ፌዴሬሽኑ የእግር ኳስ ሜዳዎች ውስጥ ጠብ የማይቆም ከሆነ ጨዋተዎች ካለ ተመልካች እንዲካሄዱ የሚያደርግ ርምጃ ሊወስድ እንደሚችል አክሎ ገልጿል፡፡ሀብታሙ ስዩም፡፡
-
13
ባልደራስ ዋና ፀሃፊዬ ኤልያስ ገብሩ ታስረብኝ አለ - ጁላይ 08, 2019
በቅርቡ የተቋቋመውና የአዲስ አበባ ባለአደራ ምክር ቤት (ባልደራስ) በመባል የሚጠራው ቡድን ዋና ፀሐፊ ኤልያስ ገብሩ በቁጥጥር ስር መዋሉ ተሰምቷል። ዛሬ ፍርድ ቤት በቀረበ ጊዜ የ28 ቀን የጊዜ ቀጠሮ ተጠይቆበታል።የም/ቤቱ ሰብሳቢ ጋዜጠኛ እስክንድር ነጋ ኤልያስ እና ሌሎች በቁጥጥር ስር የዋሉ አባላት ያሉበት ሁኔታ አስከፊ መሆኑን ለአሜሪካ ድምፅ ራዽዮ ተናግሯል። ሀብታሙ ስዩም ዝርዝር ጉዳዩን ይነግረናል።
-
12
-
11
We're indexing this podcast's transcripts for the first time — this can take a minute or two. We'll show results as soon as they're ready.
No matches for "" in this podcast's transcripts.
No topics indexed yet for this podcast.
Loading reviews...
ABOUT THIS SHOW
ሰላም፥ ጤና ይስጥልን፥ እንዴት ናችሁ?ራዲዮ መጽሔቶች ነን፥ ከዋሽንግተን ዲሲ፤ አዝናኝና ቁም ነገር አዘል ብቻ ሳይሆኑ፤ ቀደም ሲል ያን ያህል ጎልተው ያልታዩ፥ ትኩረት ጋባዥ ዝግጅቶችና አንዳች ጠያቂ ስሜት በውስጣችን የሚያጭሩ ቅንብሮች ጭምር የሚስተናገዱበት ፕሮግራም ነው -- የራዲዮ መጽሔት።
HOSTED BY
VOA
CATEGORIES
Loading similar podcasts...