የአባቶች ቀን አከባበር በሀገረ አውስትራሊያ episode artwork

EPISODE · Sep 8, 2025 · 10 MIN

የአባቶች ቀን አከባበር በሀገረ አውስትራሊያ

from SBS Amharic - ኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛ

አቶ ጉግሳ አሊጋዝ "ለኢትዮጵያውያን ሁሌም የአባቶች ቀን ነው። እኛ ጥሩ አባቶች ነን። ልጆቼን እጅግ በጣም ነው የምወዳቸው፤ በእዚህ ምድር ላይ በጣም ያስደሰተኝ ነገር ቢኖር ከልጆቼ ጋር ያሳለፍኩት ጊዜ ነው " ሲሉ፤ አቶ ኃይለማርያም ኃይለየሱስ በበኩላቸው "እግዚአብሔር በልጆች ባርኮኛል፤ ልጆቼን በፍቅር ነው ያሳደግኳቸው። የወላጅ ግዴታዬን ተወጥቻለሁ ብዬ አስባለሁ። ልጆቼም ለእኔ ትልቅ ፍቅርና አክብሮት አላቸው፤ የአባቶችን ቀን በጣም ደስ ብሎኝ ነው ያከበርኩት" ይላሉ።

Episode metadata supplied by the publisher feed · Published Sep 8, 2025

Embed this episode

NOW PLAYING

የአባቶች ቀን አከባበር በሀገረ አውስትራሊያ

0:00 10:54

No transcript for this episode yet

We transcribe on demand. Request one and we'll notify you when it's ready — usually under 10 minutes.

No similar episodes found.

Frequently Asked Questions

How long is this episode of SBS Amharic - ኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛ?

This episode is 10 minutes long.

When was this SBS Amharic - ኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛ episode published?

This episode was published on September 8, 2025.

Can I download this SBS Amharic - ኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛ episode?

Yes. Use the download control on the episode player to save the publisher-provided media file.
URL copied to clipboard!